The first full-fledged interest-free bank in Ethiopia

ዘምዘም ባንክ ከባለድርሻ አካላት ጋር

Hyatt event

ዘምዘም ባንክ ከባለድርሻ አካላት ጋር ባንኩ ወደ ስራ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ አሁን እስከደረሰበት ድረስ ያከናወናቸውን ተግባራትና ስለወደፊት እቅዱ ዛሬ ነሀሴ 21/2014 በሃያት ሬጀንሲ እየተወያየ ይገኛል። በውይይቱ ላይም የባንኩ የተለያዩ ባላድርሻ አካላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ፣ የባንኩ የቦርድና ሸሪአ መማክርት አባላት እንዲሁም የባንኩ ከፍተኛ ሀላፊዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።