Documents required to open Diaspora Account / የዲያሲፖራ ሂሳብ ለመክፈት መሟላት ያለባቸው ሰነዶች

  1. Application forms filled and signed by the applicant Diaspora Account Opening Form

ተሞልቶ የተፈረመ የዲያስፖራ ሂሳብ መክፈቻ ቅፅ

  1. For Non-Resident Ethiopians, passport & authenticated work permit

በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፡

–› ከ1 ዓመት በላይ ውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚያረጋግጥ የመኖሪያ ፈቃድ/ ሰርተፊኬት (በሚመለከተው አካል የተረጋገጠ)

  1. For Foreigners of Ethiopian origin, passport & Yellow card

ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ የውጭ ዜጎች፡

–› የውጭ ፓስፖርት/ መታወቂያ እና ቢጫ ካርድ

  1. For those applicants who cannot be present in person, letter from a nearby Ethiopian Embassy needs to be obtained. Please send this together with the above mentioned documents to our below mentioned postal address:

በአካል ተገኝተው ሂሳብ መክፈት የማይችሉ አመልካቾች በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመቅረብ ማንነታቸውን የሚገልፅ ደብዳቤ ማፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ በመጨረሻም ከላይ ከተጠቀሱት ሰነዶች ጋር በማያያዝ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻችን በፖስታ መላክ ይኖርባቸዋል፡-

ZamZam Bank S.C.

Attn: International Banking Department

Wollo Sefer, Garad City Center, 11th floor

P.O. Box: 27002/1000

Addis Ababa, Ethiopia

  1. Initial Deposit of USD 100 is required and could be transferred through SWIFT:

ሂሳቡ ሲከፈት የመጀመሪያ ተቀማጭ 100 የአሜሪካን ዶላር ገቢ ለማድረግ ከዚህ በታች ያሉትን አማራጮች መጠቀም ይችላሉ፡-

  ZamZam_SWIFT Transfer Form (USD)

ZamZam_SWIFT Transfer Form (EUR)

 ZamZam_SWIFT Transfer Form (GBP)

Apply To Open Account