Documents required to open Diaspora Account / የዲያሲፖራ ሂሳብ ለመክፈት መሟላት ያለባቸው ሰነዶች
- Application forms filled and signed by the applicant Diaspora Account Opening Form
ተሞልቶ የተፈረመ የዲያስፖራ ሂሳብ መክፈቻ ቅፅ
- For Non-Resident Ethiopians, passport & authenticated work permit
በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፡
–› ከ1 ዓመት በላይ ውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚያረጋግጥ የመኖሪያ ፈቃድ/ ሰርተፊኬት (በሚመለከተው አካል የተረጋገጠ)
- For Foreigners of Ethiopian origin, passport & Yellow card
ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ የውጭ ዜጎች፡
–› የውጭ ፓስፖርት/ መታወቂያ እና ቢጫ ካርድ
- For those applicants who cannot be present in person, letter from a nearby Ethiopian Embassy needs to be obtained. Please send this together with the above mentioned documents to our below mentioned postal address:
በአካል ተገኝተው ሂሳብ መክፈት የማይችሉ አመልካቾች በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመቅረብ ማንነታቸውን የሚገልፅ ደብዳቤ ማፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ በመጨረሻም ከላይ ከተጠቀሱት ሰነዶች ጋር በማያያዝ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻችን በፖስታ መላክ ይኖርባቸዋል፡-
ZamZam Bank S.C.
Attn: International Banking Department
Wollo Sefer, Garad City Center, 11th floor
P.O. Box: 27002/1000
Addis Ababa, Ethiopia
- Initial Deposit of USD 100 is required and could be transferred through SWIFT:
ሂሳቡ ሲከፈት የመጀመሪያ ተቀማጭ 100 የአሜሪካን ዶላር ገቢ ለማድረግ ከዚህ በታች ያሉትን አማራጮች መጠቀም ይችላሉ፡-
ZamZam_SWIFT Transfer Form (USD)
ZamZam_SWIFT Transfer Form (EUR)